ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ መነሻ ታህሳስ 8_15 የጉዞ
ተአምረኛው #በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ
     ##መነሻ፦ ታህሳስ 8_15
     ## የጉዞ ዋጋ 4000 ብር ማረፊያን ጨምሮ
(የ3 ቀን ጥምቀትጉዞ)
ከ 5 ዓመት በፊት የፈለቀ
የበርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጠበል! የሚገኜው በምዕራብ ጎንደር በቋራ ወረዳ ደለጉ ከተማ ወጣ ብሎ በርሜል ተብሎ በሚጠራው የገጠር ቀበሌ አካባቢ ነው። የሰማዕቱን የቅዱስ ጊዮርጊስን ረድኤት ማግኝት የምትሹ የክርስቶስ ኢየሱስ ወገኖች ሁሉ የበረከቱ የተዓምራቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።

    ✝️ “እነሆ፥ የእግዚአብሔር እጅ ከማዳን አላጠረችም ” — ኢሳይያስ 59
👉 አስተውሉ ከእኛ ጋር ሲጓዙ፦
# ሌሎች ተጨማሪ በርካታ ጥንታዊ ገዳማትን ይሳለማሉ፤
# የሚሰውረውን ተአምረኛ የበርሚል ጊዮርጊስ ጸበል ለ3 ቀናት ይጠመቃሉ።
# ለብዙ ዘመናት ወንበር ተክለው ጉባዔ ዘርግተው ምሥጢር እያደላደሉ በርካታ ሊቃውንተ ቤተከርስቲያንን ከሚያፈሩ መምህራነ ጉባዔያት ጋር ተገናኝተው ለጥያቄዎቻችሁ ሁሉ መልስ ያገኛሉ።
# በጸሎት ተጋድሏቸው ከተጠቀሙ ንዑዳን ክቡራን አበው ጸሎትና ቡራኬ ይቀበላሉ። ትኬት ለመቁረጥ ባንክ ቁጥር

1000515659351 cbe
14665803 absiniya


         ዘወትር ቅዳሜና እሁድ

ዘብር ቅዱስ ገብርኤል 1000
ሰሚነሽ ኪዳነምህረት 450
ኩክየለሽ እና ፃድቃኔ ማርያም 450/600

           ⛪️  ታላቅ የንግስ ጉዞ

ጥምቀትን በጎንደር በቋራ ከጥር 6_14 ዋጋ 4000 ብር
ግሼን ደብረ ከርቤ  ጥር  18_23 ዋጋ 4000 ሙሉ መስተንግዶ ጨምሮ

ይደውሉ ይመዝገቡ
ለመመዝግብ📞

+251973171717
+251905272727
  

506637

Каналов

2365983

Сообщений